image
image
image
image
image

በልደታ ክፍለ ከተማ በወረዳ 08 የባለጉዳይ ቀን መሰረት በማድረግ የተቋማት አገልግሎት አሰጣጡ ከምንግዚውም የተሻለ አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን ተገልጋዮች ተናገሩ ።

ሰኔ 10, 2017
ተገልጋዮች እንደገለፁት ባለሙያዎች እና አመራሮች የባለጉዳይን ቀን ያለምንም እንግልት ለማገልገል በስራ ገበታቸዉ ላይ በመሆን ቀልጣፍ አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። በተደረገዉ ምልከታ ቀልጣፋ አገልግሎት የመስጠትና ተገልጋዩን ከእንግልት የፀዳ አገልግሎት በመስጠት የተገልጋዩን እርካታ የማሳደግ የትኩረት አቅጣጫ መሆን እንዳለበት ያነጋገርናቸው ባለጉዳዮች ገልፀዋል ።

መልዕክትዎን ይላኩ